Humanitarian assistance to those displaced

  On December  18, 2020 humanitarian assistance was given to those displaced by the recent conflict Around Konso by the Spiritan Community Outreach of the Ethiopian Catholic Church Social and Development Commision in collaboration with the vicariate of Soddo with funding from CAFOD-SCiAF-Trocaire Ethiopan Joint Office.

ታህሳስ 9, 2013: በኮንሶ አካባቢ በግጭት ምክንያት ከቤት እና ንብረታቻው ለተፈናቀሉ ወገኖች በኢትየጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ማህበራዊ እና ልማት ኮሚሽን የማህበረ መንፈስ ቅዱስ ማህበረሰብ አገልግሎት (SCORE) ከሶዶ ሀገረ ስብከት ጋር በመተባበር ከCAFOD-SCiAF-Trocaire Ethiopan Joint Office በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገ ሰብአዊ ድጋፍ።